Do you want to contact the Sidama National Regional State Finance Bureau? Please click contact Us

የሎጎ ትርጉም

Loogote Tironna Xawishsha

Biirote loogo amaddinnori (misilla) womaashsha, sidaancho sheekku mine, weeshsho, hayiishshaminno bunanna culku kuuli doyiicho ikkanna mitte mittente misilla xawishsha aanchinne tittirshshunni xawisate wo’nalloonni.

የሎጎ ትርጉም

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ፋይናንስ ቢሮ የምገልጽ ሎጎ  በወማሻ፣በሸካ ቤትና በእንሰት የተዋቀረ ሲሆን የእያንዳንዱ ትርጉም እንደምከተለዉ ቀርቦል፡፡

Womaashshu: Manchu beetti woxunni (birrunni) dikkira hanafinokki yannara Sidaamu daga   dikkirate horoonsidhannoho.

ወማሻ፡- የሰዉ ልጅ በብር መገበያየት ባልጀመረበት ወቅት የሲዳማ ህዝብ ለመገበያየት የምጠቀም መሆኑን ያመለክታል

Sheekku mini: Sidaamu daga heerate horoonsidhanno mine ikkasi xawisannoho ሸካ ቤት የሲዳማ ህዝብ ከጥንት ጀምሮ የምጠቀሙ የመኖርያ ቤት ነዉ

Weeshsho: Sidaamu daga saga’latenna mi’nate hattono wole babbaxitinno horora horoonsidhannote. እንሰት ለሲዳማ ህዝብ በምግብ ዋስትና ላይ ትልቅ ትርጉም የሚሰጠዉ መሆኑን                

Bunu: Sidaamaho haanja culkaati yineenna kalqete afame Sidaamu dagara miinju lophora jawa qeecha afirinnota xawisanno. ቡና አረንጎደ ወርቅ ተብሎ በአለም ደረጃ የታወቀ ለሲዳማ ህዝብ ለዕኮኖሚ ዕድገት ትልቅ ሚና ያለዉ መሆኑን

Kuulu doyiicho: Sidaamu dagara albillicho miinju lopho himanannoho ለወደፍት የሲዳማ ህዝብ ዕድገትን የምተነቢይ

የሲዳማ ክልል ህዝብ መዝሙር

Sidama National Reginal State Finance Bureau: Finance Report

አቶ ሀይሌ ሀርሲሳ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ ኃላፊ

የሲዳማ ህዝብ፡ ከ100 ዓመታት የፓለቲካ ትግል በኃላ፣ የቀደመ የመንግሥት፡ አስተዳደሩን በመመለስ እነሆ በዚህ በለውጥ ዘመን የለውጥ ዕይታ ይዞ፡ ሀገራችንንም፡ በተገባላት፡ ቃል ኪዳን መሠረት ፡ ዐለቷ እንዲ ፀና እያበረከተ ያለው አስተዋጽኦ ዋጋው፡ ከፍ ያለ ነው፡፡ የኢትዮጱያ ድምቀት በመሆናችን እንኳን ደስ አለን!!
Mootimmate hiro moorunni co'itte xawadonna Xa'mamooshshu noota assate hixamanyite loossanni noota Sidaamu qoqqowi faynaansete biiro xawissu.

Bocaasa 14/03/2015 M.D Sidaamu dagoomu qoqqowi mootimma faynaansete biiro hironna jajju gashshooti handaari Soreessi kalaa Taariku Teffohu 65% aleenni ikkitannoti mootimmate bajeete hirote aana hossannota kule hirote amuraate Silancho,yanna agadhinoha, xawadonna xa'mamooshshu nooha assate deerru deerrunku afantanno handaaru ogeeyyera dhuku dhaabanyooti qajeelshsha uyiinannita xawisino. Hirote qoxeessira heedhanno huluullo heedhuro dagoomu qummeessa aatenni halama hasiissannota kalaa Bunnari Buxxashihu huwachishinno.

የሲዳማ ባህላዊ ጭፈራ

የሲዳማ ክልላዊ መንግስት 6ኛ ዙር 3ኛ ዓመት 6ኛ መደበኛ ጉባኤ

Fayinaansete Biiro lallawunni uyinoonnise sokko ikkadimmatenni fulate hundaseenni  tantanantinno handaarra giddo Fisikaale poolise, Siiviketenna halammete handaari mitto ikkasinni uyinoonnisi qeecha ikkadimmatenni fulate Qoqqowu mootimma baajeete qixxeessa, beehanna jeefishsha keena. Qoqqowunnita bikku jiro gumaamenna fulo ajishannota assate baajeetete gashshooti lallawa, wodhonna biddissa qixxeessanna loosu aana hosanno assa, Mootimmaamenna motimmaame ikkitinnokki uurinshubbainni jiro hasanna afantanno kaa’loonna liqoo Qoqqowu latishshu baajeete mixo ledo qinaabbe loosu aana hossanno gede  injeesa,  qineessanna  ha’runsa. Siviilete dagoomitte uurinshubba ledo loosu sheemaate e’a, e’noonni shemaati garinni ha’runsanna keena. 

አቶ መንገሻ ቤና የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ ም/ቢሮ ሀላፊና መ/ፋ/አስ/ ዘርፍ ሀላፊ

Qoqqowinkera mootimmate jiro gashshootinna qoriqqorshu amuraate qinaadonna injiinoha assate qoqqowu mootimma fakkana loossa lloossanni afantannoha ikkanna kuriuu loossa mereerinni fayinansete soorroote loossa mittonna qara ikkanna fayinansete biirora uinoonni sokka gumulate ofoltinno illachubba giddo mitte mootimmate fayinanse gashshooti handaara ikkanna handaaru  dhaaddonnitanna dhaaddo ikkitinnokki pirogiraamubba massagatenni fayinansete gashshootu amuraati yannicha, fulo ajishinnoha, xawadimmanna xa’mamooshshu wo’minno amuraate diriirsate qeechasi fulanni afamanno.

እጅግ አስደማሚው የሲዳማ ባህልና የሲዳማ ቤት አሰራርን ይመልከቱ

featured projects

አቶ ሀይሌ ሀርሲሳ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ ሀላፊ GO-CSO የምክክር መድረክ ላይ ያሥተላለፉት መልዕክት

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ ምንግስት እንደቋቋመ የመጀመሪያ የትውውቅ መድረክ በ2013 በመስከረም ወር ማዘጋጀታችንን ታስታውሳላችሁ፡፡ እነሆ በአንድ አመት ጊዜ ውስጥ በተደረገ አመርቂ ሥራ በኩሩን የምክክር መድረካችን እንዲህ በደመቀ ሁኔታ እንዲከናወን ሆኗል፡፡ ለዚህ ኘሮግራምት ስኬት የተጉትን ሁሉ በራሴና በቢሮዬ ስም አመሰግናለሁ፡፡ እንኳን ለመጀመሪያው ዙር ለGO-CSO የምክክር መድረክ በሰላም እደረሳቸሁ፡፡ እንኳን ደስ አለን ለማለት እወዳለሁ፡፡

የቢሮ ኃላፍ መልዕክት

ዛሬ ሀገራችን የቀደመ የገናናነት ታሪኳን ለማስመለስ የውጪና የውስጥ ጫናዎችን በመመከት በትልቅ ገድል ላይ ትገኛለች፡፡ የህዝቦቿን ብልጽግና ለማረጋገጥም በየመስኩ ተባባሪዎቿን በማሰለፍ የፍቅር ጉዞ ጀምራለች፡፡የስኬት ማሳያዎችንም እያየች ትገኛለች፡፡ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥትም ለሐገር ብልጽግና የበኩሉን እየተወጠ ያለ ሲሆን የህዝቡ የልማት ፍላጎት እንዲሟላም የተለያዩ ገቢ ምንጮች ትኩረት ስጥቶ እየተጋ ነው፡፡

ቢሮአችን የመንግሥትን ሀብትና ንብረት ከማስተዳደር፣ ከመምራትና ከመቆጣጠር ባለፈ የበጎ አድራጎት ድርጅቶችን ማኀበራት ኘሮግራሞችን የብቃት ምዘና፣ የሥራ ውል መፈራረም እና ማስተባበርን በአዋጅ የተሰጠው ስልጣን ነው፡፡

ካሉን 37 የአስተዳደር መዋቅሮች በ30ዎች ኘሮጀክቶቹ ይገኛሉ፡፡ የ7 ዓመታት የኋላ ታሪክ ስንቃኝ በሲዳማ በየአመቱ በዚህ ዘርፍ ከግማሽ ቢሊዮን ብር በላይ ሥራ ላይ ይውላል፡፡

ተከታትሎ የማስፈጸም አደራም ተጠሎብናል፡፡ ይህም የክልሉ መንግሥት በበጀት አመቱ ከመደበው አጠቃላይ ሃብት ውስጥ 7.1 ከመቶ ድርሻ እንደሚይዝ ቢሮአችን ባለው መረጃ ሊቃኝ ችሏል፡፡ በመሆኑም የሲዳማን ክልል እንዲሁም ኢትዮጵያን መርጣችሁ ሃብትና እውቀት ለማፍሰስ በመወሰናችሁ ኢትዮጵያውያን ያመሰግኑአችኋል፡፡ ምስጋናችን ይድረሳችሁ፡፡

ከዚህ መነሻ በክልላችን በገዛ ፈቃዳቸው በጎ ሥራ ለመሥራት ኘሮጀክት ነድፈው ሃብት በማምጣት መዋዕለ ንዋይም ሆነ የዓይነት ድጋፍ በማድረግ የልማት አሻራ እያኖሩ ያሉ በቁጥር 79 የሚጠጉ ድርጅቶች ያሉ ሲሆን ከ130 በላይ ኘሮጀክቶችን ይተገብራሉ፡፡
በ2013 በጀት ዓመት ከ600‚000‚000 በር በላይ በዚህ ዘርፍ ሃብት ተገኝቷል፡፡ ኘሮጀክቶቹ ከ1 አመት እስከ 5 አመታት የሚቆይ ስምምነት ያላቸው ቢሆንም ለ2014 ብቻ ወደ1 ቢሊዮን የሚጠጋ ብር በዚህ ዘርፍ አገልግሎት እንዲሰጥ ስምምነት ፈርመናል፡፡

እጅግ አመርቂ ሥራዎችን እየተገበራችሁ ደስታችን እየጨመረ ቢሆንም፡-ከኘሮጀክት ተደራሽነት፣ የኘሮጀክት ሰነዶችን በጊዜ ከማምጣት፣የየሩብ እና የግማሽ አመት ግምገማዎችን ወቅቱን ጠብቆ አለማከናዎን፣ በተመሣሣይ ኘሮጀክቶች ዙሪያ ብቻ መሠማራት እና ጊዜውን የጠበቀ ሪፓርት አለማቅረብ ስለሚታይ እንዲሻሻል እላለሁ፡፡

የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግሥት ገንዘብ ቢሮ

0
የዞኖች ብዛት
0
ወረደዎች
0
ከተማ አስተዳደሮች
0
የክልል ቢሮዎች
አቶ አበበ ታፈሰ የሲዳማ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ገንዘብ ቢሮ የኮሚኒኬሽን ዳይሬክቶሬት ዳይሬክተር

recent news

በሲዳማ ክልል ከUN OCHA የመጡ አካላት ጋር በHumaniterian Responce ዙሪያ የክልሉ ትምህርት፤ ጤና፤ ግብርና፤ ውሃ ማእድንና ኢነርጂ፤ሴቶች ወጣቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ቢሮዎች...
  የኤሌክትሮኒክስ ግዥ ስርዓትን መተግበር የጊዜና ጉልበት ብክነት ከማስቀረቱ ባሻገር ግልጸኝነትና ተጠያቂነትን በማስፈን በህዝብና መንግስት መካከል መተማመን የሚያጎለብት መሆኑንም...
See all posts

testimonials

Client 1
Client 2
Client 3
Client 4
Client 5
Client 6
Client 7
Client 8

Address

address: Beside of Hawassa City Primary Court

phone (+251) 13181046

Email : snrsbof@snrsfb.gov.et

Fax(046)-220-60-84        

PostP.S.K. 485

Usefull Links

Announcement

Bid

Vacancy

Contact

 

Social Media

FaceBook

Youtube

Google Map

     WhatsApp

     Telegram